"Basic ICU Care" ስልጠና

By Sahle relation

"Basic ICU Care" ስልጠና

ሆስፒታሉ ከአፍሪካን ሄልዝ ኮላቦሬቲቭ- አዲሰ አበባ ዩኒቨርሲቲ-ከወልቂጤ ዪኒቨርስቲ ፕሮጀክት ጋር በጋራ በመሆን የተዘጋጀውና ለ10 ቀናት የሚቆየዉ የተግባር እና የንድፈ ሃሳብ ስልጠና  በዋናነት፦

- ​የጤና ባለሙያዎችን የፅኑ ህሙማን አያያዝ እውቀት እና ክህሎት ለማሳደግ፣

- ​በሆስፒታሉ የሚሰጠውን የፅኑ ህሙማን ህክምና አገልግሎት ጥራት ይበልጥ ለማሻሻል እና

-​ዘመናዊ የህክምና መመሪያዎችን (Protocols) ተግባራዊ ለማድረግ ያለመ ሲሆን፣ በዚህም በሆስፒታላችን የሚሰጠውን የፅኑ ህሙማን ክትትል አገልግሎት ወደ ላቀ ደረጃ ማሻጋገር ነው።

Search articles

Recent articles

    Loading...